Logo

    ታዳጊዎች ጠያቂ እንዲሆኑ በዓመት አንዴ በገጠር ከተሞች የሚጓዘው የአስትሮ ባስ ቡድን - ሜይ 08, 2021

    amMay 08, 2021
    What was the main topic of the podcast episode?
    Summarise the key points discussed in the episode?
    Were there any notable quotes or insights from the speakers?
    Which popular books were mentioned in this episode?
    Were there any points particularly controversial or thought-provoking discussed in the episode?
    Were any current events or trending topics addressed in the episode?

    About this Episode

    አስሮ ባስ ኢትዮጵያ ታዳጊ ወጣቶች ከፈጠራ ባለሞያዎች፣ የጠፈር ምሁራን፣ አርቲስቶች ጋር የሚተዋወቁበት ዕድል የፈጠረ የጉዞ መርሃግብር ነው፡፡ ኤደን ገረመው ከመስራቹ ያብባል ታደሰ ጋር ያደረገችው ቆይታ እንዲህ ይደመጣል፡፡

    Recent Episodes from ባሕል - የአሜሪካ ድምፅ

    የጽንስ ማቋረጥ እሰጥ አገባ በዩናይትድ ስቴትስ ከፍተኛ ፍ/ቤት - ዲሴምበር 02, 2021

    የጽንስ ማቋረጥ እሰጥ አገባ በዩናይትድ ስቴትስ ከፍተኛ ፍ/ቤት - ዲሴምበር 02, 2021
    በትላንትናው ዕለት የዩናይትድ ስቴትስ ከፍተኛ ፍ/ቤት ጽንስ ማቋረጥን በሚደግፍ የግዛት ሕግ ዙሪያ ክርክሮችን የሰማ ሲሆን፤ በጽንስ ማቋረጥ ዙሪያ ለብዙ አስርት ዓመታት የዘለቀውን ክርክር ተከትሎ የተቃውሞ ድምጾች ሲስተጋቡ ውለዋል፡፡

    እሬቻ ወይም የምስጋና በዓል - ሴፕቴምበር 16, 2021

    እሬቻ ወይም የምስጋና በዓል - ሴፕቴምበር 16, 2021
    የኦሮሞ አባገዳዎች ኅብረት ጸሐፊ አባገዳ ጎበና ሆላ ኢሬሳ የ2014 የእሬቻ ክብረ በዓል መስከረም 22 በአዲስ አበባ ከተማ "በሆራ ፊንፊኔ" እና መስከረም 23 በቢሾፍቱ "ሆራ አርሳዲ" እንደሚከበር ተናግረዋል። በዘንድሮ በዓልም በተሳታፊዎች ቁጥር ላይ ገደብ ሳይደረግ ሆኖም ለኮቪድ 19 ወረርሽኝ ተገቢው ጥንቃቄ ተደርጎ እንደሚከበር አስታውቀዋል።

    ቆሼ አካባቢ ለሚኖሩ እናቶች የስራ እድል የፈጠረችው የ'ቱባ ኢትዮጵያ ዲዛይን' መስራቿ ወጣት - ሴፕቴምበር 02, 2021

    ቆሼ አካባቢ ለሚኖሩ እናቶች የስራ እድል የፈጠረችው የ'ቱባ ኢትዮጵያ ዲዛይን' መስራቿ ወጣት - ሴፕቴምበር 02, 2021
    ቅድስት ተስፋዬ የቱባ ኢትዮጵያ ዲዛይን መስራች እና ስራ አስኪያጅ ናት፡፡ ከዓመታት በፊት የቆሼ አካባቢ ተደርምሶ የፈጠረው ሰብዓዊ አደጋ አካባቢን ለመጠበቅ ተመልሶ በጥቅም ላይ መዋል የሚችሉ ነገሮች ላይ እንድትሰራ አድርጓታል፡፡ አሁን ከክርና ከቆድ የተሰራ ቦርሳ ታመርታለች፡፡ ቦርሳው የሚስራበትን ክር ደግሞ በዛ አካባቢ የሚኖሩ እናቶች በቤት ውስጥ ሰርተው እንዲሰጧት በማድረግ ተጨማሪ ለእናቶቹ ገቢ አስገኝታለች፡፡

    'የአማኑኤል ሆስፒታል ታሪኮች' ቆይታ ከአእምሮ ሃኪሙ ዶ/ር ዮናስ ላቀው ጋር - ሴፕቴምበር 01, 2021

    'የአማኑኤል ሆስፒታል ታሪኮች' ቆይታ ከአእምሮ ሃኪሙ ዶ/ር ዮናስ ላቀው ጋር - ሴፕቴምበር 01, 2021
    ብዙ ሰዎች በአማኑኤል የአእምሮ ሆስፒታል ታክመው ከዳኑ በኋላ እዛ መታከማቸውን መናገር ይፈራሉ ይላል ለዚህ ምክንያቱ ደግሞ ድንገት እነዚህ ሰዎች ከሰው ለየት ያለ ነገር ሲናገሩም ሆነ ሲሰሩ ቢታዩ “እሱ/ እሷ ድሮስ ከአማኑኤል አይደል እንዴ የመጡት?” ይባላሉ ይላል ዶ/ር ዮናስ ላቀው፡፡ እንደውም ከነጭራሹም እዛ የምትሰሩት እራሳቹ ‘እብዶች አይደላቹ እንዴ?’ ተብዬም አውቃለሁ ይላል፡፡ ሙሉውን ቃለምልልስ ያድምጡት፡፡

    ደብረ ታቦር - ኦገስት 20, 2021

    ደብረ ታቦር - ኦገስት 20, 2021
    ደብረ ታቦር ወይም ቡሄ ወይም ታቦሬ አንዳንድ ቦታ ደግሞ ኡኬ ይባላል። ህፃናት የሚያከብሩት የልጆች በዓል ነው። በኣሉ በባህላዊ አከባበሩ ምን እንደሚመስል ከአምቦ ነቀምቴና ኩዩ የታሪክና ባህል ምሁር እንዲሁም ስለበኣሉ የሚያውቁ ሰዎች ይናገራሉ።

    የቲያትር 100ኛ ዓመት በጎንደር ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሲዘከር - ጁላይ 31, 2021

    የቲያትር 100ኛ ዓመት በጎንደር ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሲዘከር - ጁላይ 31, 2021
    በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ የጎንደር ዩኒቨርስቲ የቲያትር ጥበባት ክፍል ዘመናዊ ቲያትር በኢትዮጵያ የተጀምረበትን መቶኛ ዓመት በማሰብ ለሁለት ቀናት የቆየ መርሃግብር አካሂዷል፡፡ መርሃግብሩን የወልቂጤ፣ ደብረማርቆስ እና የወሎ ዩኒቨርስቲ የቲያትር ጥበብ ክፍሎችም የተሳተፉ ሲሆን፤ የኢትዮጵያ የዘመናዊ ቲያትር ጅማሮን አስታኮ በመላው ሃገሪቱ የቲያትር ጥበብ እንዲነቃቃ እና እንዲያድግ እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው ስለቲያትር ቡድን አባላትም በቦታው ተገኝተው ውይይቱን ተካፍለዋል፡፡

    "መልካም ወንዶችን በማበረታታት የሴቶችን እኩልነት ማፋጠን እንችላለን" አቶ ጌታአለም ካሳ - ጁላይ 08, 2021

    "መልካም ወንዶችን በማበረታታት የሴቶችን እኩልነት ማፋጠን እንችላለን" አቶ ጌታአለም ካሳ - ጁላይ 08, 2021
    የሴቶች እኩልነትን በጤናው፣ በትምህርት እና በተለያዩ ዘርፎች ውስጥ ለማካተት የተለያዩ ጥረቶች የሚደረጉ ሲሆን ሃገር በቀል የሆነው ሕይወት አትዮጵያ የሴቶች እኩልነትን ለማሳካት የወንዶች ማሳተፍ አስፈላጊነት ያምናል፡፡ ወንዶችን በሙሉ እንደ ጥቃት አድራሽ ከመውሰድ ይልቅም መልካሞቹን በማበረታታት እና ተምሳሌትነት በማድረግ እንዲሁም ለወንዶች እና የሃይማኖት አባቶች ስለሴቶች እኩልነት አስፈላጊነት እና ስነተዋልዶም ጭምር መረዳት የሚችሉበትን ሁኔታ ላይ እየሰራ ይገኛል፡፡

    ከ25 ዓመታት የአርት ስኩል ሞዴልነት ወደ ሰዓሊነት የመጣችው የሁለት ልጆች እናት- ፍቅርተ አያና - ሜይ 17, 2021

    ከ25 ዓመታት የአርት ስኩል ሞዴልነት ወደ ሰዓሊነት የመጣችው የሁለት ልጆች እናት- ፍቅርተ አያና - ሜይ 17, 2021
    ፍቅርተ አያና ላለፉት 25 ዓመታት በአለፈለገ ሰላም የስነጥበብ ትምህርት ቤት አርት ስኩል ውስጥ በአካለ ተምሳሌት ሞዴልነት ክረምት ከበጋ ሳትል ለረዥም ሰዓት ያህል በአንድ ዓይነት ቅርጽ አንድ ቦታ ላይ ብቻ አተኩራ በማየት እድሜዋን አሳልፋለች፡፡የሁለት ልጆች እናት የሆነችው ፍቅርተን በመሳል እጅግ ብዙ ታዋቂ ሰዓሊያን እጃቸውን አፍታተዋል፡፡ፍቅርተ አሁን ላይ ስዕል መሳል ጀምራለች፡፡ ይሁንና ደሞዟ ለቀለም፣ ለቡሩሽ እና ለሸራ የሚበቃ ባለመሆኑ ድጋፍ ያስፈለገኛል ትላለች፡፡

    ታዳጊዎች ጠያቂ እንዲሆኑ በዓመት አንዴ በገጠር ከተሞች የሚጓዘው የአስትሮ ባስ ቡድን - ሜይ 08, 2021

    ታዳጊዎች ጠያቂ እንዲሆኑ በዓመት አንዴ በገጠር ከተሞች የሚጓዘው የአስትሮ ባስ ቡድን - ሜይ 08, 2021
    አስሮ ባስ ኢትዮጵያ ታዳጊ ወጣቶች ከፈጠራ ባለሞያዎች፣ የጠፈር ምሁራን፣ አርቲስቶች ጋር የሚተዋወቁበት ዕድል የፈጠረ የጉዞ መርሃግብር ነው፡፡ ኤደን ገረመው ከመስራቹ ያብባል ታደሰ ጋር ያደረገችው ቆይታ እንዲህ ይደመጣል፡፡

    በተቋሟ የሚሰሩ ሴቶችን የምታበቃው የተፈጥሮ የውበት መጠበቂያ አምራቿ ወጣት - ሜይ 08, 2021

    በተቋሟ የሚሰሩ ሴቶችን የምታበቃው የተፈጥሮ የውበት መጠበቂያ አምራቿ ወጣት - ሜይ 08, 2021
    ዮርዳኖስ ጉሽ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የጋዜጠኝነት ትምህርት የተማረች ሲሆን በተለያዩ የብሮድካስት እና የህትመት ሚዲያዎች ላይም ሰርታለች፡፡ በአሁን ሰዓት ደግሞ ኢትዮጵያን ስኪን ቢውቲ ሲክሪትስ የተሰኘ የተፈጥሮ የቁንጅና ግብዓቶች የሚያመርት ተቋም ከፍታለች፡፡ ዮርዳኖስ ባለፉት ሁለት ዓመታት ጊዜ ውስጥ አብረዋት የሚሰሩ 12 ሰራተኞቿ የራሳቸውን ሱቅ ከፍተው እንዲወጡ በማድረግም ሴቶችን ማብቃት ላይ የራሷን ሚና እየተጫወተች ትገኛለች፡፡
    Logo

    © 2024 Podcastworld. All rights reserved

    Stay up to date

    For any inquiries, please email us at hello@podcastworld.io