Logo

    የጥቁሮች የዘር ጭቆናን ለማስቆም ብቸኛው መፍትሄ በኢኮኖሚ እራስን መቻል - ዶክተር ፍሰሃ እሸቱ - ጁላይ 15, 2021

    amJuly 15, 2021
    What was the main topic of the podcast episode?
    Summarise the key points discussed in the episode?
    Were there any notable quotes or insights from the speakers?
    Which popular books were mentioned in this episode?
    Were there any points particularly controversial or thought-provoking discussed in the episode?
    Were any current events or trending topics addressed in the episode?

    Recent Episodes from ምጣኔ ኃብት - የአሜሪካ ድምፅ

    ኢትዮጵያ የአፍሪካ ዕድገት ዕድል ድንጋጌ (አጎአ)አባል ሆና መቀጠል ይኖርባታልን? - ኦክቶበር 28, 2021

    ኢትዮጵያ የአፍሪካ ዕድገት ዕድል ድንጋጌ (አጎአ)አባል ሆና መቀጠል ይኖርባታልን? - ኦክቶበር 28, 2021
    በጎረጎሳዊያኑ 2000 ዓመተምህረት የተፈረመው የአፍሪካ ዕድገት ዕድል ድንጋጌ (አጎአ) ዩናትይድ ስቴትስ እና አፍሪካዊያን ሀገራትን በንግድ ዘርፍ ያጣመረ ሰነድ ነው። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በጦርነት እና ሰብዓዊ መብቶች ረገጣ ደጋግሞ ስሟ የተነሳው ኢትዮጵያ ከዚህ የተጠቃሚነት ሰነድ ልትሰረዝ እንደምትችል ስጋት አይሏል። ሀብታሙ ስዩም ይሄ እንዳይሆን ዘመቻ ከጀመሩ ፣ በአንጻሩ ደግሞ እርምጃው እንዲወሰድ የሚፈልጉ ትውልደ -ኢትዮጵያዊያንን ሀሳብ በመቀጠል ያሰማናል ።

    የዋጋ ንረት እና የኑሮ ውድነት በአዲስ አበባ - ኦገስት 31, 2021

    የዋጋ ንረት እና የኑሮ ውድነት በአዲስ አበባ - ኦገስት 31, 2021
    የዋጋ እጅግ እያሻቀበ መምጣትና የኑሮው መወደድ የየዕለት ፈተና እየሆነባቸው መሆኑን አስተያየታቸውን ለአሜሪካ ድምፅ የሰጡ የአዲስ አበባ ተናግረዋል። በሀገሪቱ እየታየ ያለው የኑሮ ውድነት መንስዔዎች የኮቭድ 19 ወረርሽኝና ሀገሪቱ የገባችበት ጦርነት መሆናቸውን የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መምህር የሆኑት የምጣኔ ኃብት ባለሙያ ዶክተር ብርሃኑ ደኑ ገልፀዋል። ቀውሱን ለመቆጣጠር መንግሥት የተለያዩ ምጣኔ ኃብታዊ የእርምት እርምጃዎችን እየወሰደ እንደሆነ እየተገለፀ ነው።

    የምግብ ዋጋ ግሽበት ከቁጥጥር ውጪ እንዳይሆን ያሰጋል - ጁላይ 09, 2021

    የምግብ ዋጋ ግሽበት ከቁጥጥር ውጪ እንዳይሆን ያሰጋል - ጁላይ 09, 2021
    ኢትዮጵያ ውስጥ የሚታየውን የምግብ ዋጋ ንረት ለማረጋጋት መንግስት መሰረታዊ የምግብ ሸቀጦች በፍራንኮ ቫሉታ እንዲገቡ ማድረጉ በህብረተስቡ ዘንድ የሚታየውን የኑሮ ውድነት እንዳላቃለለ፣ የምግብ ዋጋም ከበፊቱ ይበልጥ እየጨመረ እንደሄደ ሸማቾች ይናገራሉ። ፍራንኮ ቫሉታ ብቻውን የዋጋ ንረቱን አያስተካክልም የሚሉት የምጣኔ ሀብት ተንታኞችም በኢኮኖሚውና በፓለቲካው ዙሪያ አስቸኳይ ማሻሻያዎች ካልተደረጉ ግሽበቱ መመለስ ወደማይቻልበት ደረጃ ሊደርስ ይችላል ሲሉ አስጠንቅቀዋል።

    ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞች በቦሳሶ - ጁን 19, 2021

    ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞች በቦሳሶ - ጁን 19, 2021
    በመቶዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን በፑንትላንድ ሶማሌ ቦሳሶ በሚገኘው የዓለም አቀፍ የስደተኞች ተቋም IOM በኩል ለመመለስ መወሰናቸውን ተሰምቷል፡፡የአሜሪካ ድምጽ እነዚህን ወጣቶችና በኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ የስደተኞች ተቋም IOM ውስጥ የስደተኞች መልሶ ማቋቋም ብሔራዊ መርሃግብር አባል የሆኑትን እከዳር ጤናዬን አነጋግሯል፡፡

    ኮቪድ-19 በሴቶች ሕይወት ላይ ያሳደረውን ጫና እና መፍትሄዎቹ - ቆይታ ከዮዲት አምሃ ጋር - ኤፕሪል 16, 2021

    ኮቪድ-19 በሴቶች ሕይወት ላይ ያሳደረውን ጫና እና መፍትሄዎቹ - ቆይታ ከዮዲት አምሃ ጋር - ኤፕሪል 16, 2021
    ወ/ሮ ዮዲት አምሃ ላለፉት 28 ዓመታት በዚህ በአሜሪካ ሃገር በሴቶች እና ብቸኛ ስደተኛ ህጻናት ላይ ሲያገለግሉ የቆዩ ሲሆን በጾታ እኩልነት ዙሪያም ሰፊ እንቅስቃሴዎችን ያደርጋሉ፡፡ ኮቪድ 19 በከፍተኛ ሁኔታ የአገልግሎት ዘርፉን ማጥቃቱና በዚህም የተነሳ በዘርፉ ውስጥ ያሉ እጅግ ብዙ ሴቶች መቸገራቸውን አንስተው የመፍትሄ አማራጮችን እና የተለያዩ ሴቶችን ያበቃሉ ያሏቸውን እድሎች ጠቁመዋል፡፡