የዩናይትድ ስቴትስ የመጨረሻው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ክርክር ዛሬ ይካሄዳል - ኦክቶበር 22, 2020
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ እና የዲሞክራቲክ ፓርቲው ተፎካካሪያቸው ጆ ባይደን ዛሬ ማታ ክርክር ያካሂዳሉ።
ፕሬዚዳንታዊ ምርጫው እአአ ህዳር 3ቀን የሚካሄድ ሲሆን ይህ የዛሬው የመጨረሻው ክርክራቸው ይሆናል። የቪኦኤዋ ካሮላይን ፕረሱቲ ከቴኒሲ ናሽቪል ከተማ ያጠናቀረችውን ዘገባ ይዘናል።
የዩናይትድ ስቴትስ ምርጫ - 2020 - የአሜሪካ ድምፅ
amOctober 22, 2020