መቀሌ እንዴት ሰነበተች? - ጁን 10, 2021
የአሜሪካ ድምጽ የመሃከለኛው ምስራቅ ዘጋቢ ሄዘር መርዶክ አሁንም በመቀሌ ከተማ ነው የምትገኘው፡፡ ዛሬ ጠዋትም ከአፍሪካ ቀንድ ዘጋቢ ኤደን ገረመው ጋር ተገናኝተው፤ መቀሌ ከተማ ውስጥ ስላለው የባንክ አገልግሎት፣ ስለኮቪድ 19 እንዲሁም በሆስፒታሎቹ ስላለው የመሳሪያ እጥረት የታዘበችውን ገለጻላታለች፡፡ እንደሚከተለው ይቀርባል፡፡
Explore " eritrean soldiers" with insightful episodes like and "መቀሌ እንዴት ሰነበተች? - ጁን 10, 2021" from podcasts like " and "የኢትዮጵያ የስደት ቀውስ - የአሜሪካ ድምፅ"" and more!
Stay up to date
For any inquiries, please email us at hello@podcastworld.io