Logo

    ከንባብ ዓለም ገጾች:- ከንባብ የፈጠነ የሚመስለው የድርሰት አጻጻፍ ፍጥነት - ዲሴምበር 21, 2017

    amDecember 21, 2017
    What was the main topic of the podcast episode?
    Summarise the key points discussed in the episode?
    Were there any notable quotes or insights from the speakers?
    Which popular books were mentioned in this episode?
    Were there any points particularly controversial or thought-provoking discussed in the episode?
    Were any current events or trending topics addressed in the episode?

    Recent Episodes from ኢትዮጵያዊያን በአሜሪካ - የአሜሪካ ድምፅ

    ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ዐይን የቃኘ መጽሃፍ ለንባብ በቃ - ኦክቶበር 11, 2023

    ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ዐይን የቃኘ መጽሃፍ ለንባብ በቃ - ኦክቶበር 11, 2023
    "Unleashing Diplomatic Dynamo: Ethiopia Unbound-Western Loss, China's Rise " ፣ በቀድሞው ዲፕሎማት ዘነበ ኃይለማሪያም ገነሜ ተጽፎ በቅርቡ ለአንባቢያን የቀረበ መጽሐፍ ነው። በዳላስ ቴክሳስ በንግድ አማካሪነት የሚሰሩት ጸሓፊው ፣የኢትዮጵያን የዲፕሎማሲ ገጽታ፣ የዲያስፖራውን ሚና፣ ከምዕራቡ ዓለም ጋር ያላትን ግንኙነት እና ሌሎች ጉዳዮችን በወፍ በረር ቃኝተዋል ። ሀብታሙ ስዩም በመጽሃፉ ዙሪያ አነጋግሯቸዋል ።

    'ትግራይ መጠበቅ አትችልም' የድረገጽ የሰብዓዊ ድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሃግብር ተካሄደ - ኦገስት 14, 2021

    'ትግራይ መጠበቅ አትችልም' የድረገጽ የሰብዓዊ ድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሃግብር ተካሄደ - ኦገስት 14, 2021
    ትግራይ ካንት ዌይት ወይም ‘ትግራይ መጠበቅ አትችልም’ ሲሉ ነዋሪነታቸውን በዚህ በዩናይትድ ስቴትስ ያደረጉ የትግራይ ምሁራን እና ተወላጆች በትላንትናው ዕለት በዋሽንግተን ሰዓት አቆጣጠር ከእኩለ ቀን እስከ እኩለ ሌሊት ድረስ ክለብ ሃውስ በተሰኘ የውይይት መተግበሪያ ላይ በመገናኘት ጥናታዊ ጽሆፎችን በማቅረብ፣ በጎ ፈንድ ሚ እና በሌሎች የገንዘብ ማሰባሰቢያ መንገዶች በመጠቀም የገቢ ማሰባሰቢያ አድርገዋል፡፡

    የሃያ ዓመታት የትግል ጉዞ እና ስኬት- ዋስ ምጣድ - ዲሴምበር 09, 2020

    የሃያ ዓመታት የትግል ጉዞ እና ስኬት- ዋስ ምጣድ - ዲሴምበር 09, 2020
    ዋሴ ሙሉጌታ የዋስ ምጣድ መስራች እና ስራ አስኪያጅ ነው፡፡ ዋስ ምጣድ በኢትዮጵያ፣ በሰሜን አሜሪካ፣ በካናዳ፣ በስዊድን እና በጀርመን ሃገር የሚሽጥ ሲሆን ከመደበኛው ምጣድ በሶስት እጅ ያነሰ ሃይል እንደሚጠቀምም ዋሴ ይናገራል፡፡ በዓመት ከአንድ ሚሊየን ዶላር በላይ የንግድ ሽያጭ ያለው የዋስ ምጣድ በአሁን ሰዓት በደብረብርሃን ከተማ የማምረቻ ፍቃድ ወስዶ ፋብሪካ በመገንባት ላይ ይገኛል፡፡ ኤደን ገረመው ከዋሴ ሙልጌታ ጋር የነበራትን ቆይታ በተከታዩ ዘገባ ታሰማናለች፡፡

    ኢትዮጵያዊው የማር ወይን ነጋዴ የ750 ሺህ ዶላር አሸናፊ ሆነ - ዲሴምበር 05, 2020

    ኢትዮጵያዊው የማር ወይን ነጋዴ የ750 ሺህ ዶላር አሸናፊ ሆነ - ዲሴምበር 05, 2020
    በካሊፎርኒያ ሶኖማ ግዛት የሚኖረው አየለ ሰለሞን የጠጅ ባህል በማጥናት የጠጅ ጣዕም እና ሽታ ያለው የማር ወይን መጥመቅ ችሏል፡፡ ላለፉት አምስት ዓመታትም ቢ ዲቫይን የተሰኘውን የማር ጠጅ በመሸጥ እና በዓለም ዙሪያ በማስተዋወቅ ላይ ቆይቷል፡፡ የኮቪድ 19 ወረሽኝ ከፍተኛ ወደሆነ ኪሳራ እና የገበያ መቀስዛቀዝ ያደረሰበት ሲሆን ይህን ችግሩን ለመቅረፍም በአሜሪካ ግዙፉ በሆነው የንግድ ውድድር ሻርክ ታንክ ውስጥ በምሳተፍ 750,000 ዶላር አሸናፊ ሆኗል፡፡

    የኦስቲን ከተማን የ150 ዓመት ታሪክ የቀየረው ትውልደ -ኢትዮጵያዊ - ኖቬምበር 10, 2020

    የኦስቲን ከተማን የ150 ዓመት ታሪክ የቀየረው ትውልደ -ኢትዮጵያዊ - ኖቬምበር 10, 2020
    ኦባላ ኦባላ በሜኔሶታ ግዛት -ኦስቲን ከተማ ምክር ቤት አባል ለመሆን ተወዳድሮ ያሸነፈ ትውልደ ኢትዮጵያዊ ነው። ገና የአሜሪካ ዜግነቱን ባገኘ በዓመቱ ለዚህ ድል የበቃው የ27 ዓመቱ ወጣት እዚህ ከመድረሱ በፊት ብዙ ውጣውረዶችን አይቷል። በኦስቲን ግዛት ታሪክ ለየት ያለው ድሉ ለብዙ ስደተኞች ተስፋን እንደሚፈነጥቅም ይናገራል። ከኦስቲን ከተማ ምክር ቤት አባል ኦባላ ኦባላ ጋር አጭር ቆይታ ያደረገው ሀብታሙ ስዩም ቀጣዩን ዘገባ አሰናድቷል።

    የፒፕል ቱ ፒፕል ኮንፈረንስና እውቅና የተሰጣቸው ኢትዮጵያውያን - ኦክቶበር 21, 2020

    የፒፕል ቱ ፒፕል ኮንፈረንስና እውቅና የተሰጣቸው ኢትዮጵያውያን - ኦክቶበር 21, 2020
    በመላው ዓለም የሚገኙ የጤና ባለሙያዎችን በማስተባበር የኢትዮጵያን ጤና ዘርፍ ችግሮች ለመቅረፍና የሚደረጉ ጥረቶችን ለማገዝ የተቋቋመው የፒፕል ቱ ፒፕል ድርጅት፣ 14ኛውን ዓመታዊ ኮንፈረንስ አካሂዷል፡፡ በድረ ገጽ ላይ በተካሄደው በዚህ የፒፕል ቱ ፒፕል ዝግጅት፣ የኢትዮጵያ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴርን ጨምሮ በርካታ እንግዶችና እውቅ የጤና ባለሙያዎች ኮቪድ 19ን ጨምሮ በተለያዩ የጤና ጉዳዮች ላይ ሙያዊ ንግግር አሰምተዋል፡፡

    የዩናትድ ስቴትስ ቆጠራና ኢትዮጵያውያን - ኦገስት 16, 2020

    የዩናትድ ስቴትስ ቆጠራና ኢትዮጵያውያን - ኦገስት 16, 2020
    በዩናይትድ ስቴትስ በየአሥር ዓመቱ አንዴ የሚደረገው የህዝብ ቆጠራ ዘንድሮም ይካሄዳል።፡ የቆጠራው መጠናቀቂያ ጊዜ ከኅዳር ወደ መስከረም እንዲያጥር በመደረጉ ሊጠናቀቅ የቀሩት ከሁለት ወራት ያነሰ ጊዜ ነው። የኢትዮጵያውያን ተሳትፎ ምን ይመስላል?

    ኢትዮጵያዊው ገብረእግዚአብሔር ገብረ ለሃርማን ጄምነር ሽልማት እጩ ሆነ - ጁላይ 16, 2020

    ኢትዮጵያዊው ገብረእግዚአብሔር ገብረ ለሃርማን ጄምነር ሽልማት እጩ ሆነ - ጁላይ 16, 2020
    በ1977 ድርቅ ወላጆቹን ያጣው ገ/እግዚአብሔር ገብረ በመቀሌ ኤስ.ኦ.ኤስ የሕጻናት መንደር ውስጥ ነው ያደገው፡፡ የሃርቫርድ ዩኒቨርስቲ ምሩቅ ሲሆን የኢትዮጵያ ህጻናት እንዲማሩ ለሚያደርገው አበርክቶት ለሽልማት እጩ ሆኗል፡፡ ቆይታውን ያዳምጡ፡፡
    Logo

    © 2024 Podcastworld. All rights reserved

    Stay up to date

    For any inquiries, please email us at hello@podcastworld.io