ራስን ማጥፋት የአይምሮ ጤና ቀውስ ውጤት ነው - ጃንዩወሪ 18, 2023
ከቅርብ ግዜ ወዲህ ኢትዮጵያ ውስጥ ሰዎች ራሳቸውን ስለማጥፋታቸው በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ በተደጋጋሚ ይሰማል። ማህበራዊ ሚዲያው ከቀደመው ጊዜ የበለጠ መረጃዎችን እንድንሰማ ማድረጉ እንዳለ ሆኖ፣ ራስን ማጥፋትን በተመለከተ ጥናት ያጠናው የኢትዮጵያ ህክምና ማህበር፣ ኢትዮጵያ ውስጥ በየእለቱ 30 ሰዎች ራሳቸውን እንደሚያጠፉና በዚህም ምክንያት ቢያንስ 150 ሰዎች ቀሪ ህይወታቸውን የሚወዱት ሰው ራሱን በማጥፋቱ በሚያስከትለው መዘዝ ጥላ ስር እንደሚያሳልፉ አመልክቷል።
ጤና - የአሜሪካ ድምፅ
amJanuary 18, 2023